ሆራ ትሬዲንግ እና ሸገር ማይክሮ ፋይናንስ ተፈራረሙ !!
ሆራ ትሬዲንግ እና ሸገር ማይክሮ ፋይናንስ አዳዲስ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በተመጣጣኝ ዋጋና በተመቻቸ የአከፋፈል ሁኔታ ለማኅበረሰቡ በብድር ለሽያጭ ለማቅረብ ተስማሙ ።
ሁለቱ ተቋማት ዛሬ የተፈራረሙት BYD ኤሌክትሪክ መኪና ከ40 እስከ 50% በመቶ ቅድመ ክፍያ ተጠቃሚዎች የመኪና ባለቤት ማድረግ የሚችሉበትን አሰራር ለመፈጥር ነው።
የመኪና ገዢዎችም ከላይ የተጠቀሱትን ቅደመ ክፍያዎች በአንድ ጊዜ ወይም በአራት ወራት ውስጥ በሚያደርጉት ቁጠባ መሰረት የመኪና ባለቤት መሆን የሚቻሉበትን ዕድል ይፈጥራል።
የመኪና ገዢዎች ቅድመ ክፍያቸውን እንዳጠናቀቁ እና መኪናቸውን ከተረከቡበት ጊዜ አንስቶ በአምስት አመታት ውስጥ ክፍያቸውን እንዲያጠናቅቁ ሁኔታዎች ይመቻችላቸዋል።
በአገር አቀፍና በዓለም አቀፍ የቡና ግብይት ከፍተኛ ልምድና እውቀት ያላቸው አንጋፋ የቡና ነጋዴ በሆኑት አቶ አደም ከድር የተመሰረተው ሆራ ትሬዲንግ በ2005 ዓ. ም በኢትዮጵያ የተመሰረተ ዘርፈ ብዙብየግል ኩባንያ ነው ።
በዋናነት በወጪና ገቢ ንግድ ስራ ተሰማርቶ ይገኛል ። ከጥቂት ጊዜ በኃላ ሆራ ትሬዲንግ ኮርፖሬሽን ግሩፕ ወደ ሚባል ልዩ ልዩ ይዞታ ኩባንያ አድጓል ።
ሆራ ትሬዲንግ እና ሸገር ማይክሮ ፋይናንስ አዳዲስ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በተመጣጣኝ ዋጋና በተመቻቸ የአከፋፈል ሁኔታ ለማኅበረሰቡ በብድር ለሽያጭ ለማቅረብ ተስማሙ ።
ሁለቱ ተቋማት ዛሬ የተፈራረሙት BYD ኤሌክትሪክ መኪና ከ40 እስከ 50% በመቶ ቅድመ ክፍያ ተጠቃሚዎች የመኪና ባለቤት ማድረግ የሚችሉበትን አሰራር ለመፈጥር ነው።
የመኪና ገዢዎችም ከላይ የተጠቀሱትን ቅደመ ክፍያዎች በአንድ ጊዜ ወይም በአራት ወራት ውስጥ በሚያደርጉት ቁጠባ መሰረት የመኪና ባለቤት መሆን የሚቻሉበትን ዕድል ይፈጥራል።
የመኪና ገዢዎች ቅድመ ክፍያቸውን እንዳጠናቀቁ እና መኪናቸውን ከተረከቡበት ጊዜ አንስቶ በአምስት አመታት ውስጥ ክፍያቸውን እንዲያጠናቅቁ ሁኔታዎች ይመቻችላቸዋል።
በአገር አቀፍና በዓለም አቀፍ የቡና ግብይት ከፍተኛ ልምድና እውቀት ያላቸው አንጋፋ የቡና ነጋዴ በሆኑት አቶ አደም ከድር የተመሰረተው ሆራ ትሬዲንግ በ2005 ዓ. ም በኢትዮጵያ የተመሰረተ ዘርፈ ብዙብየግል ኩባንያ ነው ።
በዋናነት በወጪና ገቢ ንግድ ስራ ተሰማርቶ ይገኛል ። ከጥቂት ጊዜ በኃላ ሆራ ትሬዲንግ ኮርፖሬሽን ግሩፕ ወደ ሚባል ልዩ ልዩ ይዞታ ኩባንያ አድጓል ።