እንኳን ለአርበኞች ቀን(የድል በዓል) አደረሳችሁ፣አደረሰን!ለመላው ኢትዮጵያዊነ በሙሉ እንኳን ለ83ኛው የኢት…

Reading Time: < 1 minute
*
እንኳን ለአርበኞች ቀን(የድል በዓል) አደረሳችሁ፣አደረሰን!

ለመላው ኢትዮጵያዊነ በሙሉ እንኳን ለ83ኛው የኢትዮጵያ አርበኞች ድል መታሰቢያ በዓል አደረሳችሁ!

በ1888 ዓ.ም. በአድዋ በኢትዮጵያውያን ጀግኖች ድል የተደረገችው ፋሺስት ጣሊያን አዲስ የወረራ ስልት በመቀየስ በ1928 ዓ.ም ኢትዮጵያን ዳግም ብትወርም ኢትዮጵያውያን አርበኞች ወራሪውን ኃይል ለ5 ዓመታት በፅናት በመታገል ሚያዚያ 27፣ 1933 ዓ.ም ድል ተቀዳጅተዋል።

መልካም የድል በዓል!
#የኔ_ቫይብ
135090cookie-checkእንኳን ለአርበኞች ቀን(የድል በዓል) አደረሳችሁ፣አደረሰን!ለመላው ኢትዮጵያዊነ በሙሉ እንኳን ለ83ኛው የኢት…

Share to...

Facebook
Telegram
WhatsApp
Twitter
Email
Print
ጌች ሐበሻ

ጌች ሐበሻ

ጌትነት ተመስገን (ጌች ሐበሻ) በማኀበራዊ ጉዳዮች እና ወቅታዊ መረጃዎችን በተለያዩ የማኀበራዊ ሚዲያዎች ላይ በመጻፍ ንቁ ተሳታፊ ነው።
ጌች ሐበሻ

ጌች ሐበሻ

ጌትነት ተመስገን (ጌች ሐበሻ) በማኀበራዊ ጉዳዮች እና ወቅታዊ መረጃዎችን በተለያዩ የማኀበራዊ ሚዲያዎች ላይ በመጻፍ ንቁ ተሳታፊ ነው።

Any Thought?

Be part of the Community! Comment, connect, spread some joy and let the fun begin!

YOU MAY ALSO LIKE