እንኳን ደስ አለን

Reading Time: < 1 minute

በ2023ቱ የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የሴቶች ማራቶን ፍፃሜ ውድድር ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ተከታትለዋል በመግባት የወርቅ እና ብር ሜዳልያ ማስመዝገብ ችለዋል።

ኢትዮጵያዊቷ አትሌት አማኔ በሪሶ ውድድሩን በበላይነት በማጠናቀቅ በውድድሩ ለሀገራችን ሁለተኛውን የወርቅ ሜዳልያ ማስመዝገብ ችላለች።

ያለምዘርፍ የኃላው እስከመጨረሻዎቹ ኪሎሜትሮች ከመሪዎች ተርታ ሆና ብትመጣም 5ኛ ደረጃ ወጥታለች።

ያለምዘርፍ በከፍተኛ ድካምና ህመም ነው ውድድሩን ያጠናቀቀችው።

ያለምዘርፍን የቀደሟት የሞሮኮ እና የእስራኤል አትሌቶች ናቸው።

አትሌት ጎቲቶም ገብረስላሴ ውድድሯን በሁለተኝነት በማጠናቀቅ ለሀገራችን አራተኛውን የብር ሜዳልያ ማስመዝገብ ችላለች።

ሀገራችን ኢትዮጵያ በዛሬው ዕለት ሁለት ሜዳልያዎች ማስመዝገቧን ተከትሎ በውድድሩ ያላትን የሜዳልያ ቁጥር ወደ ስምንት ከፍ ማድረግ ችላለች።

 kidus yoftahe
58680cookie-checkእንኳን ደስ አለን

Share to...

Facebook
Telegram
WhatsApp
Twitter
Email
Print
ጌች ሐበሻ

ጌች ሐበሻ

ጌትነት ተመስገን (ጌች ሐበሻ) በማኀበራዊ ጉዳዮች እና ወቅታዊ መረጃዎችን በተለያዩ የማኀበራዊ ሚዲያዎች ላይ በመጻፍ ንቁ ተሳታፊ ነው።
ጌች ሐበሻ

ጌች ሐበሻ

ጌትነት ተመስገን (ጌች ሐበሻ) በማኀበራዊ ጉዳዮች እና ወቅታዊ መረጃዎችን በተለያዩ የማኀበራዊ ሚዲያዎች ላይ በመጻፍ ንቁ ተሳታፊ ነው።

Any Thought?

Be part of the Community! Comment, connect, spread some joy and let the fun begin!

YOU MAY ALSO LIKE