የፖላንድ ሴቶች የዩክሬን ሴቶች ባሎቻቸውን ይነጥቁናል በሚል ስጋት እንዳለባቸው ገለጹ

Reading Time: < 1 minute

የዩክሬን ጎረቤት የሆነችው ፖላንድ ብዙ ዜጎች የተጠለሉ ሲሆን በሃገሬው ሴቶች ግን እንደ ስጋት እየታዩ ይገኛሉ።

በዚህ የተነሳ የፖላንድ ሴቶች ዩክሬናዊያን እንስቶች ባሎቻችንን ሊወስዱብን ይችላሉ የሚለው ስሜት እየተበራከተ መምጣቱ ነዉ የተሰማዉ።

ይህ በዚህ እንዳለ ግን ወጣት ዩክሬናዊያንን የሚፈልጉ ፖላንዳዊያን ቁጥር ቀላል እንዳልሆነ ተገልጿል። በተለይም በማህበራዊ ትስስር ገጾች ላይ ወጣት ዩክሬናዊያን ሴቶችን የሚፈልጉ ማስታወቂያዎች በስፋት እየተሰራጩ ነውም ተብሏል።

ከወራት በፊት ወደ ብሪታንያ ያመሩ ዩክሬናዊያን የሰው ባል ቀምተዋል በሚል በማህበራዊ ሚዲያ ትችቶችን ማስተናገዳቸው ለስጋታቸዉ መባባስ አንድ ምክንያት ሆኗል ነዉ የተባለዉ።
57580cookie-checkየፖላንድ ሴቶች የዩክሬን ሴቶች ባሎቻቸውን ይነጥቁናል በሚል ስጋት እንዳለባቸው ገለጹ

Share to...

Facebook
Telegram
WhatsApp
Twitter
Email
Print

Any Thought?

Be part of the Community! Comment, connect, spread some joy and let the fun begin!

YOU MAY ALSO LIKE