የአስቻለው ፈጠነ አዲስ ሙዚቃ ነገ ይለቀቃል የድምጻዊ አስቻለው ፈጠነ(አርዲ) “አሞራው ካሞራ” የተሰኘ ርዕስ…

Reading Time: < 1 minute
*
የአስቻለው ፈጠነ አዲስ ሙዚቃ ነገ ይለቀቃል

የድምጻዊ አስቻለው ፈጠነ(አርዲ) “አሞራው ካሞራ” የተሰኘ ርዕስ የተሰጠው አዲስ የሙዚቃው ሥራውን ነገ ጥር 6 ቀን 2017  ዓ.ም በብርቧክስ ሪከርድስ በኩል ለአድማጮች ያደርሳል።

ሙዚቃው ለአፄ ቴዎድሮስ የልደት መታሰቢያ የተሰራ እንደሆነ ኤቨንት አዲስ ድረገፅ ያገኘው መረጃ ያመለክታል።

አስቻለው ፈጠነ (አርዲ) ከዚህ ቀደም “እናትዋ ጎንደር” እና “ካሲናው ጎጃም” በተሰኙ ሙዚቃዎች ከፍተኛ ተደማጭነትን አግኝቷል።

በተጨማሪም ባሳለፍነው ዓመት ጥር ወር በለቀቀው “አስቻለ” የሙዚቃ አልበም ተወዳጅነትን አትርፏል።

Event Addis
171140cookie-checkየአስቻለው ፈጠነ አዲስ ሙዚቃ ነገ ይለቀቃል የድምጻዊ አስቻለው ፈጠነ(አርዲ) “አሞራው ካሞራ” የተሰኘ ርዕስ…

Share to...

Facebook
Telegram
WhatsApp
Twitter
Email
Print
ጌች ሐበሻ

ጌች ሐበሻ

ጌትነት ተመስገን (ጌች ሐበሻ) በማኀበራዊ ጉዳዮች እና ወቅታዊ መረጃዎችን በተለያዩ የማኀበራዊ ሚዲያዎች ላይ በመጻፍ ንቁ ተሳታፊ ነው።
ጌች ሐበሻ

ጌች ሐበሻ

ጌትነት ተመስገን (ጌች ሐበሻ) በማኀበራዊ ጉዳዮች እና ወቅታዊ መረጃዎችን በተለያዩ የማኀበራዊ ሚዲያዎች ላይ በመጻፍ ንቁ ተሳታፊ ነው።

Any Thought?

Be part of the Community! Comment, connect, spread some joy and let the fun begin!

YOU MAY ALSO LIKE