ከደቂቃዎች በፊት የተሰማው የመሬት መንቀጥቀጥ በሬክተር ስኬል 5.8 ተመዘገበ ከከዚህ ቀደሞቹ የመሬት መንቀጥ…

Reading Time: < 1 minute
*
ከደቂቃዎች በፊት የተሰማው የመሬት መንቀጥቀጥ በሬክተር ስኬል 5.8 ተመዘገበ

ከከዚህ ቀደሞቹ የመሬት መንቀጥቀጦች ከበድ ያለና በሬክተር ስኬል 5.8 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ከለሊቱ 9:52:21 መከሰቱን ዓለም አቀፍ ተቋማት አስታውቀዋል።

የመሬት መንቀጥቀጡ የተከሰተውም በዓፋር ክልል አዋሽ አከባቢ መሆኑ የገለፁ ሲሆነ ንዝረቱም በአዲስ አበባ የተለያዩ አከባቢዎች ተሰምቷል።
169560cookie-checkከደቂቃዎች በፊት የተሰማው የመሬት መንቀጥቀጥ በሬክተር ስኬል 5.8 ተመዘገበ ከከዚህ ቀደሞቹ የመሬት መንቀጥ…

Share to...

Facebook
Telegram
WhatsApp
Twitter
Email
Print
ጌች ሐበሻ

ጌች ሐበሻ

ጌትነት ተመስገን (ጌች ሐበሻ) በማኀበራዊ ጉዳዮች እና ወቅታዊ መረጃዎችን በተለያዩ የማኀበራዊ ሚዲያዎች ላይ በመጻፍ ንቁ ተሳታፊ ነው።
ጌች ሐበሻ

ጌች ሐበሻ

ጌትነት ተመስገን (ጌች ሐበሻ) በማኀበራዊ ጉዳዮች እና ወቅታዊ መረጃዎችን በተለያዩ የማኀበራዊ ሚዲያዎች ላይ በመጻፍ ንቁ ተሳታፊ ነው።

Any Thought?

Be part of the Community! Comment, connect, spread some joy and let the fun begin!

YOU MAY ALSO LIKE