በረከትን ልትወርሱ ለዚህ ተጠርታችኋልና    
2ኛ ጴጥ 3 =9
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት በአምባሰል ወረዳ የባዚ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን በ1587 ዓም የተመሠረተ ጥንታዊ ቤተ ክርስቲያን ሲሆን ከግሸንደብረ ከርቤ ቅ ማርያም ገዳም በምሥራቅ አቅጣጫ 20 ኪሎው ሜትር ላይ ወይም በደልባ አምሣለ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ በታች ከቆላው ላይ ይገኛል ይህ ቤተ ክርስቲያን በ1953 ዓ ም በእንጨት ና በቆርቆሮ የተሠራ ሲሆን በዘመን ብዛት ሰለአረጄና ወለሉም ስለተሰነጣጠቀ በአድስ መልክ በሕንጻ ለማሠራት ለማሠራት ይቻል ዘንድ በ20/4/2017 ዓ ም ፒያሣ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ከቀኑ 6:00 ጀምሮ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ታላላቅ አባቶች ሰባክያነ ወንጌል ዘማርያን የሰንበት ቤቶች ዘማርያን የገቢ ማሰባሰቢያ ይካሄዳል
ስለሆነም በእለቱ በክርስቶስ ክርስቲያን በወልድ ዉሉድ የተሰኛችሁ የጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ወዳጆች የሆናችሁ ሁሉ እንዲትገኙልን በልዑል እግዚአብሔር ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን
ለበለጠ መረጃ
0911551512
0913586114
ቤተክርስቲያን ለማገዝ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000502246287
ትችላላችሁ።
የባዚ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን
2ኛ ጴጥ 3 =9
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት በአምባሰል ወረዳ የባዚ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን በ1587 ዓም የተመሠረተ ጥንታዊ ቤተ ክርስቲያን ሲሆን ከግሸንደብረ ከርቤ ቅ ማርያም ገዳም በምሥራቅ አቅጣጫ 20 ኪሎው ሜትር ላይ ወይም በደልባ አምሣለ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ በታች ከቆላው ላይ ይገኛል ይህ ቤተ ክርስቲያን በ1953 ዓ ም በእንጨት ና በቆርቆሮ የተሠራ ሲሆን በዘመን ብዛት ሰለአረጄና ወለሉም ስለተሰነጣጠቀ በአድስ መልክ በሕንጻ ለማሠራት ለማሠራት ይቻል ዘንድ በ20/4/2017 ዓ ም ፒያሣ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ከቀኑ 6:00 ጀምሮ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ታላላቅ አባቶች ሰባክያነ ወንጌል ዘማርያን የሰንበት ቤቶች ዘማርያን የገቢ ማሰባሰቢያ ይካሄዳል
ስለሆነም በእለቱ በክርስቶስ ክርስቲያን በወልድ ዉሉድ የተሰኛችሁ የጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ወዳጆች የሆናችሁ ሁሉ እንዲትገኙልን በልዑል እግዚአብሔር ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን
ለበለጠ መረጃ
0911551512
0913586114
ቤተክርስቲያን ለማገዝ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000502246287
ትችላላችሁ።
የባዚ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን
								
													
													
													
													










