የገና ባዛር በሚሊኒየም አዳራሽ በድምቀት ተከፈተሲቢኢ ብር ፕላስ ገና ባዛር ዛሬ ታህሳስ 17/2017 ዓም  …

Reading Time: < 1 minute
*
የገና ባዛር በሚሊኒየም አዳራሽ በድምቀት ተከፈተ

ሲቢኢ ብር ፕላስ ገና ባዛር ዛሬ ታህሳስ 17/2017 ዓም  ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች  የሲቢኢ ከፍተኛ የስራ አመራሮች ጋዜጠኞች በተገኙበት  በማርሽ ባንድ አጃቢነት በደመቀ የመክፈቻ ስነስርአት በሚሊኒየም አዳራሽ በይፋ ተከፍቷል

ባሮክ ኤቨንት ኦርጋናይዘር ከኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ጋር በመተባበር ሲቢኢ ብር ፕላስ ገና ባዛር በሚል ስያሜ እንዳዘጋጀው ተገልጿል። እንደሚታወቀው ባሮክ ኤቨንት ለተከታታይ በአላት ባዛሮችን በማዘጋጀት እና በስኬት በማጠናቀቅ ይታወቃል። በዘንድሮውም የገና ባዛር አዳዲስ ነገሮች የሚታዩበት እና ሸማቹ ተደስቶ የሚመለስበት እንደሆነ በመክፈቻ ስነ ስርአቱ ላይ ከባሮክ ኤቨንት ተገልፃል።ባዛሩ እስከ ታህሳስ 28 ቀን 2017 ዓ.ም ይቆያል።
166930cookie-checkየገና ባዛር በሚሊኒየም አዳራሽ በድምቀት ተከፈተሲቢኢ ብር ፕላስ ገና ባዛር ዛሬ ታህሳስ 17/2017 ዓም  …

Share to...

Facebook
Telegram
WhatsApp
Twitter
Email
Print
ልጅ ተሙኤል

ልጅ ተሙኤል

ጋዜጠኛ እና የሙዚቃ ባለሞያ ተመስገን ኡካሬ እባላለሁ ኢካሽ የጋዜጠኝነት ማሰልጠኛ ማዕከል ተምሬ ተመርቄአለሁ ፡፡ እናም አሁን በአራዳ fm 95.1ላይ የኔቫይብ አባል የሙዚቃ አዘጋጅ ነኝ የኔ ጊዜ የሚል ፕሮግማም ፡፡ በሙዚቃ ውስጥ ዜማ ግጥም ፅፋለሁ የሙዚቃ መሳርያም እጫወታለሁ አሁን ላይ ሲደርታ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነኝ ፡፡
ልጅ ተሙኤል

ልጅ ተሙኤል

ጋዜጠኛ እና የሙዚቃ ባለሞያ ተመስገን ኡካሬ እባላለሁ ኢካሽ የጋዜጠኝነት ማሰልጠኛ ማዕከል ተምሬ ተመርቄአለሁ ፡፡ እናም አሁን በአራዳ fm 95.1ላይ የኔቫይብ አባል የሙዚቃ አዘጋጅ ነኝ የኔ ጊዜ የሚል ፕሮግማም ፡፡ በሙዚቃ ውስጥ ዜማ ግጥም ፅፋለሁ የሙዚቃ መሳርያም እጫወታለሁ አሁን ላይ ሲደርታ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነኝ ፡፡

Any Thought?

Be part of the Community! Comment, connect, spread some joy and let the fun begin!

YOU MAY ALSO LIKE