ድንቅ ፈርኒቸር መስከረም መንግስቱን (መስኪ መንጌ) ብራንድ አምባሳደር አድርጎ ሾመድንቅ ፈርኒቸር ለቀጣይ 1…

Reading Time: < 1 minute
*
ድንቅ ፈርኒቸር መስከረም መንግስቱን (መስኪ መንጌ) ብራንድ አምባሳደር አድርጎ ሾመ

ድንቅ ፈርኒቸር ለቀጣይ 12 ወራት የማኀበራዊ ሚዲያ ተጽእኖ ፈጣሪ ከሆነችው መስከረም መንግስቱ (መስኪ መንጌ) ጋር በብራንድ አምባሳደር እና የማርኬቲንግ ስራዎችን አብሮ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት በዛሬው እለት ተፈራረሙ።

የፊርማ ስነስርዓቱ መርሐግብሩ ላይ ለዝግጅት ክፍላችን ማብራሪያ የሰጡት የድንቅ ፈርኒቸር መስራች እና ስራ አስኪያጅ የሆኑት ወይዘሮ ነጻነት ኑር ” ድንቅ ፈርኒቸር በኢትዮጵያ ግዙፍ የማምረቻ ወርክ ሾፕ በመገንባት ለበርካታ ወጣቶች የስራ እድል ፈጥሮ እየሠራ እንደሚገኝ ገልጸው “በቀጣይ በማኀበራዊ የበጎ አድራጎት ስራ ላይ በተለይም ደግሞ ሴቶችን ለመደገፍ እንደሚሰራ” ገልጸዋል።

ማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ተቀባይነት በማትረፍ በርካታ ተከታዮችን ያፈራችው መስከረም መንግስቱ (መስኪ መንጌ) ከድንቅ ፈርኒቸር ጋር ለመስራት እድሉን በማግኘቷ የተሰማትን ክብር ገልጻለች።
166730cookie-checkድንቅ ፈርኒቸር መስከረም መንግስቱን (መስኪ መንጌ) ብራንድ አምባሳደር አድርጎ ሾመድንቅ ፈርኒቸር ለቀጣይ 1…

Share to...

Facebook
Telegram
WhatsApp
Twitter
Email
Print
ጌች ሐበሻ

ጌች ሐበሻ

ጌትነት ተመስገን (ጌች ሐበሻ) በማኀበራዊ ጉዳዮች እና ወቅታዊ መረጃዎችን በተለያዩ የማኀበራዊ ሚዲያዎች ላይ በመጻፍ ንቁ ተሳታፊ ነው።
ጌች ሐበሻ

ጌች ሐበሻ

ጌትነት ተመስገን (ጌች ሐበሻ) በማኀበራዊ ጉዳዮች እና ወቅታዊ መረጃዎችን በተለያዩ የማኀበራዊ ሚዲያዎች ላይ በመጻፍ ንቁ ተሳታፊ ነው።

Any Thought?

Be part of the Community! Comment, connect, spread some joy and let the fun begin!

YOU MAY ALSO LIKE