አስራት ሃይሌ አረፈበኢትዮጵያ እግር ኳስ በተጫዋችነትም ሆነ በአሰልጣኝነት በደማቅ ታሪካቸው ከተፃፈላቸው የእ…

Reading Time: < 1 minute
*
አስራት ሃይሌ አረፈ

በኢትዮጵያ እግር ኳስ በተጫዋችነትም ሆነ በአሰልጣኝነት በደማቅ ታሪካቸው ከተፃፈላቸው የእግር ኳስ ሰዎች መካከል አንዱ የነበረው አሰልጣኝ አስራት ኃይሌ (ጎራዴው) ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።

ከስልሳ ዓመታት በላይ በዘለቀ የተጫዋችነት እና የአሰልጣኝነት ህይወቱ ሀገሩን ሳይሰስት ባገለገለው አስራት ኃይሌ ህልፈት ካሊንባ ቲዮብ ቻናል የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ለወዳጅ ዘመዶቹ እና ለመላው የእግር ኳስ ቤተሰብ መፅናናትን ይመኛል።
159330cookie-checkአስራት ሃይሌ አረፈበኢትዮጵያ እግር ኳስ በተጫዋችነትም ሆነ በአሰልጣኝነት በደማቅ ታሪካቸው ከተፃፈላቸው የእ…

Share to...

Facebook
Telegram
WhatsApp
Twitter
Email
Print
ልጅ ተሙኤል

ልጅ ተሙኤል

ጋዜጠኛ እና የሙዚቃ ባለሞያ ተመስገን ኡካሬ እባላለሁ ኢካሽ የጋዜጠኝነት ማሰልጠኛ ማዕከል ተምሬ ተመርቄአለሁ ፡፡ እናም አሁን በአራዳ fm 95.1ላይ የኔቫይብ አባል የሙዚቃ አዘጋጅ ነኝ የኔ ጊዜ የሚል ፕሮግማም ፡፡ በሙዚቃ ውስጥ ዜማ ግጥም ፅፋለሁ የሙዚቃ መሳርያም እጫወታለሁ አሁን ላይ ሲደርታ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነኝ ፡፡
ልጅ ተሙኤል

ልጅ ተሙኤል

ጋዜጠኛ እና የሙዚቃ ባለሞያ ተመስገን ኡካሬ እባላለሁ ኢካሽ የጋዜጠኝነት ማሰልጠኛ ማዕከል ተምሬ ተመርቄአለሁ ፡፡ እናም አሁን በአራዳ fm 95.1ላይ የኔቫይብ አባል የሙዚቃ አዘጋጅ ነኝ የኔ ጊዜ የሚል ፕሮግማም ፡፡ በሙዚቃ ውስጥ ዜማ ግጥም ፅፋለሁ የሙዚቃ መሳርያም እጫወታለሁ አሁን ላይ ሲደርታ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነኝ ፡፡

Any Thought?

Be part of the Community! Comment, connect, spread some joy and let the fun begin!

YOU MAY ALSO LIKE