ከ12 አመት በኃላ ሜዳሊያው ተመለሰየዛሬ 12 ዓመት በ2012 በተካሄደው የለንደን ኦሎምፒክ የ1500ሜ የሴቶ…

Reading Time: < 1 minute
*
ከ12 አመት በኃላ ሜዳሊያው ተመለሰ

የዛሬ 12 ዓመት በ2012 በተካሄደው የለንደን ኦሎምፒክ የ1500ሜ የሴቶች ፍፃሜ ውድድር 5ኛ በመውጣት የጨረሰችው አበባ አረጋዊ 3ተኛ እና 4ተኛ ወጥተው የነበሩ ሁለት አትሌቶች ውጤቶቻቸው በተለያዩ ምክንያቶች ስለተሰረዘ ከ12 ዓመት በኋላ ውጤቷ ተከልሶ ወደ 3ኛ አድጎ የነሐስ ሜዳልያ በትላንትናው ዕለት በፈረንሳይ፣ ፓሪስ ከተማ የፓሪስ ኦሎምፒክ 2024 የመዝጊያ ስነ- ስርዓት ላይ፣ በስታድ ዲፍራንስ አቅራቢያ በሚገኘው እና ከኤፌል ታወር ትይዩ በሆነው ፣ቻምፒዮንስ ፓርክ) ላይ ተበርክቶላታል።

ከ12 አመታት በኃላ ኢትዮጵያ እንኳን ደስ አለሽ!
https://youtu.be/lWzqfiWRE9Q?si=P5TkYXaAARtRipIV
150470cookie-checkከ12 አመት በኃላ ሜዳሊያው ተመለሰየዛሬ 12 ዓመት በ2012 በተካሄደው የለንደን ኦሎምፒክ የ1500ሜ የሴቶ…

Share to...

Facebook
Telegram
WhatsApp
Twitter
Email
Print
ጌች ሐበሻ

ጌች ሐበሻ

ጌትነት ተመስገን (ጌች ሐበሻ) በማኀበራዊ ጉዳዮች እና ወቅታዊ መረጃዎችን በተለያዩ የማኀበራዊ ሚዲያዎች ላይ በመጻፍ ንቁ ተሳታፊ ነው።
ጌች ሐበሻ

ጌች ሐበሻ

ጌትነት ተመስገን (ጌች ሐበሻ) በማኀበራዊ ጉዳዮች እና ወቅታዊ መረጃዎችን በተለያዩ የማኀበራዊ ሚዲያዎች ላይ በመጻፍ ንቁ ተሳታፊ ነው።

Any Thought?

Be part of the Community! Comment, connect, spread some joy and let the fun begin!

YOU MAY ALSO LIKE