ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ሰብአዊ ፣ ሰዋዊ፡፡ተወዳጁ ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) በጎፋ በመ…

Reading Time: < 1 minute
*
ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ሰብአዊ ፣ ሰዋዊ፡፡

ተወዳጁ ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) በጎፋ በመሬት ናዳ ሳቢያ ለተጎዱ ወገኖች የአንድ ሚልየን ብር( 1 ሚሊዮን ብር) ለግሷል፡፡

በጎፋ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በመሬት ናዳው ህይወታቸውን ላያጡ ወገኖች ቤተሰቦች ይውል ዘንድ ነው።

የግጥም እና ዜማ ደራሲ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ ) በተለያዩ በሰብአዊ ጉዳዮች ላይ ሲሳተፍ የመጀመሪያው አይደለም። ከዚህ ቀደም የተለያዩ ድጋፎችን ማድረጉ አይዘነጋም።

ድምፃዊው ትናንት በማህበራዊ ገጹ ባስተላለፈው መልዕክት 👇

“ከሰሞኑን በደቡቡ የሀገራችን ክፍል (ጎፋ) በደረሰው የተፈጥሮ አደጋ ህይወታቸውን ባጡ እና ጉዳት በደረሰባቸው ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅኩ በደረሰውም አደጋ ቤተሰቦቻቸውን ላጡ ወገኖች በሙሉ ከልብ መፅናናትን እመኛለሁ:በማለት ከጎናቸው መሆኑን ገልፆአል።

ቴዲ አፍሮ ወደ ፍቅር

@yenevibe ጎብኙን
147070cookie-checkቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ሰብአዊ ፣ ሰዋዊ፡፡ተወዳጁ ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) በጎፋ በመ…

Share to...

Facebook
Telegram
WhatsApp
Twitter
Email
Print
ልጅ ተሙኤል

ልጅ ተሙኤል

ጋዜጠኛ እና የሙዚቃ ባለሞያ ተመስገን ኡካሬ እባላለሁ ኢካሽ የጋዜጠኝነት ማሰልጠኛ ማዕከል ተምሬ ተመርቄአለሁ ፡፡ እናም አሁን በአራዳ fm 95.1ላይ የኔቫይብ አባል የሙዚቃ አዘጋጅ ነኝ የኔ ጊዜ የሚል ፕሮግማም ፡፡ በሙዚቃ ውስጥ ዜማ ግጥም ፅፋለሁ የሙዚቃ መሳርያም እጫወታለሁ አሁን ላይ ሲደርታ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነኝ ፡፡
ልጅ ተሙኤል

ልጅ ተሙኤል

ጋዜጠኛ እና የሙዚቃ ባለሞያ ተመስገን ኡካሬ እባላለሁ ኢካሽ የጋዜጠኝነት ማሰልጠኛ ማዕከል ተምሬ ተመርቄአለሁ ፡፡ እናም አሁን በአራዳ fm 95.1ላይ የኔቫይብ አባል የሙዚቃ አዘጋጅ ነኝ የኔ ጊዜ የሚል ፕሮግማም ፡፡ በሙዚቃ ውስጥ ዜማ ግጥም ፅፋለሁ የሙዚቃ መሳርያም እጫወታለሁ አሁን ላይ ሲደርታ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነኝ ፡፡

Any Thought?

Be part of the Community! Comment, connect, spread some joy and let the fun begin!

YOU MAY ALSO LIKE