አርቲስት አማኑኤል ሀብታሙ አሜሪካ ገባ
ተዋናይ አማኑኤል ሐብታሙ ከእስር ከተለቀቀ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ከሀገር ውጪ በመሔድ በአሁኑ ሰዓት አሜሪካን እንደገባ ከፊልም ባለሞያው ያሬድ ሹመት ማህበራዊ ትስስር ገፁ ተመልክተናል።
አርቲስት አማኑኤል ሀብታሙ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ “አሸባሪ መረጃዎችን በማጋራት የሕዝብን ሰላም እና ደኅንነት የሚያውክ ተግባር ፈጽመዋል” በሚል ለወራት ታስሮ እንደነበርና ከሳምንታት በፊት በ50ሺ ብር ዋስ ከእስር እንደተፈታ ይታወሳል።
EventAddis
ተዋናይ አማኑኤል ሐብታሙ ከእስር ከተለቀቀ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ከሀገር ውጪ በመሔድ በአሁኑ ሰዓት አሜሪካን እንደገባ ከፊልም ባለሞያው ያሬድ ሹመት ማህበራዊ ትስስር ገፁ ተመልክተናል።
አርቲስት አማኑኤል ሀብታሙ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ “አሸባሪ መረጃዎችን በማጋራት የሕዝብን ሰላም እና ደኅንነት የሚያውክ ተግባር ፈጽመዋል” በሚል ለወራት ታስሮ እንደነበርና ከሳምንታት በፊት በ50ሺ ብር ዋስ ከእስር እንደተፈታ ይታወሳል።
EventAddis