ሼኸ ሙሐመድ አላሙዲን በአዲስ አመት ወደ ኢትዮጵያ ይመጣሉ።ላለፉት ሰባት አመታት በሳኡዲ አረቢያ የቆዮት ኢት…

Reading Time: < 1 minute
*
ሼኸ ሙሐመድ አላሙዲን በአዲስ አመት ወደ ኢትዮጵያ ይመጣሉ።

ላለፉት ሰባት አመታት በሳኡዲ አረቢያ የቆዮት ኢትዮጵያዊው ባለሀብት ሼኸ ሙሐመድ አላሙዲን በመጪው መስከረም ወር ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመለሱ
ኢትዮጲካሊንክ የተሰኘው የራዲዮ ኘሮግራም ዘግቧል።

ባለሀብቱን ለመቀበል በቅርቡ የተመረተችው የሮልስ ሮይስ ቅንጡ መኪና በ650 ዶላር ተገዝታ አዲስ አበባ ገብታለች።
145590cookie-checkሼኸ ሙሐመድ አላሙዲን በአዲስ አመት ወደ ኢትዮጵያ ይመጣሉ።ላለፉት ሰባት አመታት በሳኡዲ አረቢያ የቆዮት ኢት…

Share to...

Facebook
Telegram
WhatsApp
Twitter
Email
Print
ጌች ሐበሻ

ጌች ሐበሻ

ጌትነት ተመስገን (ጌች ሐበሻ) በማኀበራዊ ጉዳዮች እና ወቅታዊ መረጃዎችን በተለያዩ የማኀበራዊ ሚዲያዎች ላይ በመጻፍ ንቁ ተሳታፊ ነው።
ጌች ሐበሻ

ጌች ሐበሻ

ጌትነት ተመስገን (ጌች ሐበሻ) በማኀበራዊ ጉዳዮች እና ወቅታዊ መረጃዎችን በተለያዩ የማኀበራዊ ሚዲያዎች ላይ በመጻፍ ንቁ ተሳታፊ ነው።

Any Thought?

Be part of the Community! Comment, connect, spread some joy and let the fun begin!

YOU MAY ALSO LIKE