“ማማ በሰማይ” ስድስተኛ ዕትም ለንባብ በቃ
በህይወት ተፈራ “Tower in the sky” በሚል በእንግሊዝኛ ተጽፎ በጌታነህ አንተነህ “ማማ በሰማይ” በሚል የተተረጎመው መጽሐፍ ስድስተኛው እትም ከሰሞኑ ለአንባቢያን ቀርቧል።
“ማማ በሰማይ” መጽሐፍ በ1965 ዓም የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ዩኒቨርስቲን በ18 አመቷ ተቀላቅላ ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የመጣች ጉብል የሐረሯ ልጅ “ ሕይወት ተፈራ ” እና ስለ ሪቮሉሽነሪው ጌታቸው ማሩ በኢሕአፓ ድርጅት ውስጥ ያላቸውን ፓለቲካዊ ሚና እና የፍቅር ሕይወታቸውን የሚተርክ መጽሐፍ ነው። ደራሲዋ በተጨማሪም ሐሰሳ እና ምነትዋብ የተሰኙ መፅሀፍትን ለአንባቢያን አድርሳለች።
Biography

በህይወት ተፈራ “Tower in the sky” በሚል በእንግሊዝኛ ተጽፎ በጌታነህ አንተነህ “ማማ በሰማይ” በሚል የተተረጎመው መጽሐፍ ስድስተኛው እትም ከሰሞኑ ለአንባቢያን ቀርቧል።
“ማማ በሰማይ” መጽሐፍ በ1965 ዓም የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ዩኒቨርስቲን በ18 አመቷ ተቀላቅላ ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የመጣች ጉብል የሐረሯ ልጅ “ ሕይወት ተፈራ ” እና ስለ ሪቮሉሽነሪው ጌታቸው ማሩ በኢሕአፓ ድርጅት ውስጥ ያላቸውን ፓለቲካዊ ሚና እና የፍቅር ሕይወታቸውን የሚተርክ መጽሐፍ ነው። ደራሲዋ በተጨማሪም ሐሰሳ እና ምነትዋብ የተሰኙ መፅሀፍትን ለአንባቢያን አድርሳለች።
Biography
