ኢካሽ የጋዜጠኝነት ስልጠና ማዕከል ከ60 በላይ ሰልጣኞቹን አስመርቋ፡፡የነገ እጩ ጋዜጠኞች የሆኑት መጋቢት 2…

Reading Time: < 1 minute
*
ኢካሽ የጋዜጠኝነት ስልጠና ማዕከል ከ60 በላይ ሰልጣኞቹን አስመርቋ፡፡

የነገ እጩ ጋዜጠኞች የሆኑት መጋቢት 22/2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሀገር ፍቅር ትያትር  በምረቃ ላይ የሚገኙት ሠልጣኞች ላለፉት 6 ወራት በተለያዩ መሠረታዊ የጋዜጠኝነት ስልጠና ላይ እንደቆዩ ተነግሯል።

ይህ ምረቃ በ35ኛዙር የሠለጠኑት ተማሪዎች የነበሩበቸተማሪዎች በቁጥር 60 በላይ የሚደርሱ ሲሆን ከተመራቂዎች መካከል የሴቶች ቁጥር —- እንደሆነ ታውቋል።

ኢካሽ የጋዜጠኝነት ስልጠና ማዕከል ከጌራራ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ጋር በመተባበር የስድስት ወራት የጋዜጠኝነት ስልጠና በመስጠት ላይ የሚገኝ ተቋም ነው።

በዚህም ከጊዜ ወደጊዜ ፍላጎቱ እየጨመረ ለመጣው የጋዜጠኝነት ዘርፍ አስተዋጽኦ በማድረግ ላይ እንደሚገኝ የስልጠናው ባለቤትና የማዕከሉ የስልጠና ክፍል ኃላፊ አቶ አብርሃም ፀሐዬ ገልጸዋል።

የጋዜጠኝነት ስልጠናው ኢካሽ የሚል ስያሜ ከመያዙ በፊት ጀምሮ በአጠቃላይ ከ1200 በላይ ሰልጣኞችን ያስመረቀ ሲሆን ከሠልጣኞች መካከል ወደተለያዩ የብዙኃን መገናኛዎች ገብተው ሥራ ላይ የሚገኙ እንዳሉበት ተገልጿል።

በትናትናው የምረቃ መርሐግብር ላይ ጋዜጠኞች ፣ አርቲስቶች ጨምሮ የተለያዩ ጋዜጠኞችና የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።

በ35ኞች ላይ ከ ቀረቡ ስራዎች ፣ ግጥም ፣ መነባነብ ፣ ዶክመንተሪ ፣ የዜና ዘገባዎች እና የተለያዩ እንግዳዎች በቦታው ተገኝተው ንግግር አድርገዋል ፡፡

@yenevibe @biggrs
85030cookie-checkኢካሽ የጋዜጠኝነት ስልጠና ማዕከል ከ60 በላይ ሰልጣኞቹን አስመርቋ፡፡የነገ እጩ ጋዜጠኞች የሆኑት መጋቢት 2…

Share to...

Facebook
Telegram
WhatsApp
Twitter
Email
Print
ልጅ ተሙኤል

ልጅ ተሙኤል

ጋዜጠኛ እና የሙዚቃ ባለሞያ ተመስገን ኡካሬ እባላለሁ ኢካሽ የጋዜጠኝነት ማሰልጠኛ ማዕከል ተምሬ ተመርቄአለሁ ፡፡ እናም አሁን በአራዳ fm 95.1ላይ የኔቫይብ አባል የሙዚቃ አዘጋጅ ነኝ የኔ ጊዜ የሚል ፕሮግማም ፡፡ በሙዚቃ ውስጥ ዜማ ግጥም ፅፋለሁ የሙዚቃ መሳርያም እጫወታለሁ አሁን ላይ ሲደርታ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነኝ ፡፡
ልጅ ተሙኤል

ልጅ ተሙኤል

ጋዜጠኛ እና የሙዚቃ ባለሞያ ተመስገን ኡካሬ እባላለሁ ኢካሽ የጋዜጠኝነት ማሰልጠኛ ማዕከል ተምሬ ተመርቄአለሁ ፡፡ እናም አሁን በአራዳ fm 95.1ላይ የኔቫይብ አባል የሙዚቃ አዘጋጅ ነኝ የኔ ጊዜ የሚል ፕሮግማም ፡፡ በሙዚቃ ውስጥ ዜማ ግጥም ፅፋለሁ የሙዚቃ መሳርያም እጫወታለሁ አሁን ላይ ሲደርታ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነኝ ፡፡

Any Thought?

Be part of the Community! Comment, connect, spread some joy and let the fun begin!

YOU MAY ALSO LIKE