ፋና ላምሮት ተወዳጁ ተወዳዳሪ በረከት ደሞዝ መሰናበቱን ተከትሎ በእለቱ ተወዳዳሪ የነበረችሁ ትዕግስት አስማረ በማህበራዊ ገፅዋ ላይ እንዲህ ብላለች ፡፡👇
“ማለፌን እንደ አሁን ጠልቼው አላቅም ቤኪዬ ካንተ ጋር አንድ መድረክ ላይ መወደዳደር በራሱ ትልቅ ድል ነው
እኔ የከፋኝን ያህል ከምንም እንደማትቆጥረው ከባህሪህ አቃለሁ ።
እኔን ከዚ ውድድር ከማስገባትህ በላይ
በየውድድሩ መሀል ላይ እንኳን ተረጋግተሽ ዝፈኚ ታልፊያለሽ እያልክ በውስጥ እየፃፍክ ታበረታኛለህ ከወንድም በላይ ነህ አንተ ከውድድሩ በላይ ነህ አክባሪህ ነኝ ወድምዓለም”
@biggrs @yenevibe
“ማለፌን እንደ አሁን ጠልቼው አላቅም ቤኪዬ ካንተ ጋር አንድ መድረክ ላይ መወደዳደር በራሱ ትልቅ ድል ነው
እኔ የከፋኝን ያህል ከምንም እንደማትቆጥረው ከባህሪህ አቃለሁ ።
እኔን ከዚ ውድድር ከማስገባትህ በላይ
በየውድድሩ መሀል ላይ እንኳን ተረጋግተሽ ዝፈኚ ታልፊያለሽ እያልክ በውስጥ እየፃፍክ ታበረታኛለህ ከወንድም በላይ ነህ አንተ ከውድድሩ በላይ ነህ አክባሪህ ነኝ ወድምዓለም”
@biggrs @yenevibe