ሲጠበቅ የነበረው ፋና ላምሮት የባለተስዕጦ ድምፃዊያን ውድድር በአማረ እና በደመቀ ሁኔታ ተጠናቋል፡፡#ፋና_ላ…

Reading Time: < 1 minute
*
ሲጠበቅ የነበረው ፋና ላምሮት የባለተስዕጦ ድምፃዊያን ውድድር በአማረ እና በደመቀ ሁኔታ ተጠናቋል፡፡

#ፋና_ላምሮት ታህሳስ 19/2017 ዓ.ም የምዕራፍ አስራ ስምንት የባለተሰጥኦ ድምፃዊያን የፍፃሜ ዉድድር በእዮቤል ፀጋዬ አሸናፊነት ተጠናቀቀ…

1 እዮቤል ፀጋዬ – የአራት መቶ ሺህ ብር አሸናፊ
2 ግሩም ነብዩ-የሶስት መቶ ሺህ ብር አሸናፊ
3   ማዕረግ ሐይሉ-ሁለት መቶ ሺህ ብር አሸናፊ
4 እየሩስ አሌም አስፋ-የመቶሺህ ብር አሸናፊ

ሆነው ጨርሰዋል፡፡
167170cookie-checkሲጠበቅ የነበረው ፋና ላምሮት የባለተስዕጦ ድምፃዊያን ውድድር በአማረ እና በደመቀ ሁኔታ ተጠናቋል፡፡#ፋና_ላ…

Share to...

Facebook
Telegram
WhatsApp
Twitter
Email
Print
ልጅ ተሙኤል

ልጅ ተሙኤል

ጋዜጠኛ እና የሙዚቃ ባለሞያ ተመስገን ኡካሬ እባላለሁ ኢካሽ የጋዜጠኝነት ማሰልጠኛ ማዕከል ተምሬ ተመርቄአለሁ ፡፡ እናም አሁን በአራዳ fm 95.1ላይ የኔቫይብ አባል የሙዚቃ አዘጋጅ ነኝ የኔ ጊዜ የሚል ፕሮግማም ፡፡ በሙዚቃ ውስጥ ዜማ ግጥም ፅፋለሁ የሙዚቃ መሳርያም እጫወታለሁ አሁን ላይ ሲደርታ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነኝ ፡፡
ልጅ ተሙኤል

ልጅ ተሙኤል

ጋዜጠኛ እና የሙዚቃ ባለሞያ ተመስገን ኡካሬ እባላለሁ ኢካሽ የጋዜጠኝነት ማሰልጠኛ ማዕከል ተምሬ ተመርቄአለሁ ፡፡ እናም አሁን በአራዳ fm 95.1ላይ የኔቫይብ አባል የሙዚቃ አዘጋጅ ነኝ የኔ ጊዜ የሚል ፕሮግማም ፡፡ በሙዚቃ ውስጥ ዜማ ግጥም ፅፋለሁ የሙዚቃ መሳርያም እጫወታለሁ አሁን ላይ ሲደርታ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነኝ ፡፡

Any Thought?

Be part of the Community! Comment, connect, spread some joy and let the fun begin!

YOU MAY ALSO LIKE