ድምፃዊ አብዱልከሪም አልዬ”(ABD.K)” ፡፡በየኔ ቫይብ የመዝናኛ እና የሙዚቃ ዝግጅት የሚወጣው ሰኞ እንግዳ…

Reading Time: < 1 minute
*
ድምፃዊ አብዱልከሪም አልዬ”(ABD.K)” ፡፡
በየኔ ቫይብ የመዝናኛ እና የሙዚቃ ዝግጅት የሚወጣው ሰኞ እንግዳችን ነው፡፡

*በቲክቶክ አዋርድ ላይ እጩ ሆኖ ቀርቧል ስለ ሁኔታዎቹ እናነሳለን?

*ከበርካታ ዝነኛ ድምፃዊያን  ጋር ተጣምሮ የሙዚቃ ስራውን በተለያዩ መድረክ ሰርቷል ምን ስሜት ፈጠረበት?

*የተለያዩ ቦታ እየሄደ ሰዎችን ሰርፕራይዝ ያደርጋል በምን ይሁን ሰርፕራይዝ የሚያደርገው?

*አንድ አንድ ቲክቶከሮች በርካታ ገንዘቦች አግንቼበታለሁ ይላሉ ድምፃዊ አብዱልከሪም አልዬ(ABD.K) ከዚህ ጎራ ውስጥ አለበት?

እኚህ እና ሌሎች ጥያቄዎች ይቀርብለታል እናንተም ጥያቄ ማቅረብ ትችላላችሁ፡፡

– ሐሳብ እና ጥያቄ እና  አስተያየት መስጠት ትችላላችሁ  በመናኸርያ 99.1 አብረናችሁ እንቆያለን።

በ0933332325  ላይ በአጭር የፁሁፍ መልዕክት እንዲሁም በዋትስአፕ(Whatsapp) 0933332325 ላይ አድርሱን።

መናኸሪያ ሬዲዮ 99.1 ሃሳብ፣አስተያየት እና ጥቆማ ለመስጠት የሚከተሉትን የስቱዲዮ ስልኮቻችን ይጠቀሙ 011-639-28-52 /011-639-37-63

የኔቫይብ
yenevibe.com ጎብኙን
yenevibe on tellegram
166300cookie-checkድምፃዊ አብዱልከሪም አልዬ”(ABD.K)” ፡፡በየኔ ቫይብ የመዝናኛ እና የሙዚቃ ዝግጅት የሚወጣው ሰኞ እንግዳ…

Share to...

Facebook
Telegram
WhatsApp
Twitter
Email
Print
ልጅ ተሙኤል

ልጅ ተሙኤል

ጋዜጠኛ እና የሙዚቃ ባለሞያ ተመስገን ኡካሬ እባላለሁ ኢካሽ የጋዜጠኝነት ማሰልጠኛ ማዕከል ተምሬ ተመርቄአለሁ ፡፡ እናም አሁን በአራዳ fm 95.1ላይ የኔቫይብ አባል የሙዚቃ አዘጋጅ ነኝ የኔ ጊዜ የሚል ፕሮግማም ፡፡ በሙዚቃ ውስጥ ዜማ ግጥም ፅፋለሁ የሙዚቃ መሳርያም እጫወታለሁ አሁን ላይ ሲደርታ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነኝ ፡፡
ልጅ ተሙኤል

ልጅ ተሙኤል

ጋዜጠኛ እና የሙዚቃ ባለሞያ ተመስገን ኡካሬ እባላለሁ ኢካሽ የጋዜጠኝነት ማሰልጠኛ ማዕከል ተምሬ ተመርቄአለሁ ፡፡ እናም አሁን በአራዳ fm 95.1ላይ የኔቫይብ አባል የሙዚቃ አዘጋጅ ነኝ የኔ ጊዜ የሚል ፕሮግማም ፡፡ በሙዚቃ ውስጥ ዜማ ግጥም ፅፋለሁ የሙዚቃ መሳርያም እጫወታለሁ አሁን ላይ ሲደርታ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነኝ ፡፡

Any Thought?

Be part of the Community! Comment, connect, spread some joy and let the fun begin!

YOU MAY ALSO LIKE