ድምፃዊት ሀና ግርማ “ምን መሰለህ” አዲስ ነጠላ ሙዚቃ…
ተወዳጅዋ ድምፃዊት ሀና ግርማ አዲስ ነጠላ ሙዚቃ ይዛ እየመጣች ትገኛለች የሙዚቃው መጠርያ “ምን መለሰህ” የተሰኘ ሲሆን በግጥም በዜማ አቡዲ ሲሰራው በቅንብሩ ታምሩ አማረ (ቶሚ ) ከውኖታል፡፡አርብ እለት በናሆም ሪከርድስ በኩል ይለቀቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ሀና ግርማ ከዚህ ቀደም ከአቀናባሪ ቴዎድሮስ መኮንን (ቴዲ ማክ) ፣ ገጣሚ ይልማ ገብረአብ ጋር በጋራ በመሆን አልበም አድርሳ ነበር፡፡ በመቀጠልም የተለያዩ ነጠላ ዜማዎችን እንደ ከተሜ፣ ጨረቃ ፣ ባንተላይ ሙዚቃዎችን አስደምጣናለች፡፡
“ባንተላይ” የተሰኘው ሱዳኒኛ ሙዚቃ በናሆም ሪከርድ በኩል ከተለቀቀ አንድ አመት አስቆጥሯል፡፡የእይታ መጠኑም ከ ሀያ አራት ሚልየን(24,000,000) በላይ ተመልካች አኚንቷል፡፡የዚህ ሙዚቃ ገጣሚ እና ዜማ ደራሲ አቡዲ ሲሆን ቅንብር ታምሩ አማረ (ቶሚ) ሰርተውታል፡፡
via ካሊንባ ቲዩብ @biggrs
ተወዳጅዋ ድምፃዊት ሀና ግርማ አዲስ ነጠላ ሙዚቃ ይዛ እየመጣች ትገኛለች የሙዚቃው መጠርያ “ምን መለሰህ” የተሰኘ ሲሆን በግጥም በዜማ አቡዲ ሲሰራው በቅንብሩ ታምሩ አማረ (ቶሚ ) ከውኖታል፡፡አርብ እለት በናሆም ሪከርድስ በኩል ይለቀቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ሀና ግርማ ከዚህ ቀደም ከአቀናባሪ ቴዎድሮስ መኮንን (ቴዲ ማክ) ፣ ገጣሚ ይልማ ገብረአብ ጋር በጋራ በመሆን አልበም አድርሳ ነበር፡፡ በመቀጠልም የተለያዩ ነጠላ ዜማዎችን እንደ ከተሜ፣ ጨረቃ ፣ ባንተላይ ሙዚቃዎችን አስደምጣናለች፡፡
“ባንተላይ” የተሰኘው ሱዳኒኛ ሙዚቃ በናሆም ሪከርድ በኩል ከተለቀቀ አንድ አመት አስቆጥሯል፡፡የእይታ መጠኑም ከ ሀያ አራት ሚልየን(24,000,000) በላይ ተመልካች አኚንቷል፡፡የዚህ ሙዚቃ ገጣሚ እና ዜማ ደራሲ አቡዲ ሲሆን ቅንብር ታምሩ አማረ (ቶሚ) ሰርተውታል፡፡
via ካሊንባ ቲዩብ @biggrs