እጅግ አስደማሚ እና ፈታኝ የሆነ ውድድር ፋና ላምሮት ለሶስት ወር ያህል 16 የተመረጡ ባለ ተስዖጦ ድምፃዊያን ውድድር ሲያወዳድር ከርሞ በአስራ ሰባተኛው ምዕራፍ በአስራ ሶስተኛው ሳምንት ፍፃሜዉን አግኝቷል!
– ውድድሩን “የበጴጥሮስ ማስረሻ” የውድድሩ አሸናፊ በመሆን ዉድድሩን አጠናቋል።
1. ጴጥሮስ ማስረሻ የ400,000 ሺህ ብር ተሸላሚ፡፡
2. ናሆም ነጋሽ የ300,000 ሺህ ብር ተሸላሚ
3. ሱራፌል ደረጄ የ200,000 ሺህ ብር ተሸላሚ
4. አብርሀም ማርልኝ የ100,000 ሺህ ብር ተሸላሚ
በመሆን አጠናቀዋል።
በቀጣይ አምስተኛው አጓጊዉ በአሸናፊዎች አሸናፊ የፋና ላምሮት የባለተሰጥኦ ድምፃዊያን ዉድድር መቀላቀላቸውን አረጋግጠዋል።
ዝርዝር ጉዳይ ነገ ይጠብቁ…
ከ ቦታው ተመስገን ኡካሬ የሐጌ ልጅ
@biggrs
– ውድድሩን “የበጴጥሮስ ማስረሻ” የውድድሩ አሸናፊ በመሆን ዉድድሩን አጠናቋል።
1. ጴጥሮስ ማስረሻ የ400,000 ሺህ ብር ተሸላሚ፡፡
2. ናሆም ነጋሽ የ300,000 ሺህ ብር ተሸላሚ
3. ሱራፌል ደረጄ የ200,000 ሺህ ብር ተሸላሚ
4. አብርሀም ማርልኝ የ100,000 ሺህ ብር ተሸላሚ
በመሆን አጠናቀዋል።
በቀጣይ አምስተኛው አጓጊዉ በአሸናፊዎች አሸናፊ የፋና ላምሮት የባለተሰጥኦ ድምፃዊያን ዉድድር መቀላቀላቸውን አረጋግጠዋል።
ዝርዝር ጉዳይ ነገ ይጠብቁ…
ከ ቦታው ተመስገን ኡካሬ የሐጌ ልጅ
@biggrs