የአልበም ምረቃተወዳጁ ድምፃዊ መሳይ ተፈራ ካሳ “የልቤን” የተሰኘ አልበም ማድረሱ አይዘነጋም አሁን ደሞ ነሃ…

Reading Time: < 1 minute
*
የአልበም ምረቃ

ተወዳጁ ድምፃዊ መሳይ ተፈራ ካሳ “የልቤን” የተሰኘ አልበም ማድረሱ አይዘነጋም አሁን ደሞ ነሃሴ 18/2016 በማሪዮት ሆቴል የአልበም ምረቃ ያደርጋል፡፡

የሙዚቃ አልበሙን በራሱ መሳይ ተፈራ በተሰኘ የዩትብ ቻናል ተለቋል ገብታችሁ ሙዚቃውን መስማት ትችላላችሁ፡፡

yenevibe.com ጎብኙን፡፡(ተመስገን ኡካሬ የሐጌ ልጅ).
150910cookie-checkየአልበም ምረቃተወዳጁ ድምፃዊ መሳይ ተፈራ ካሳ “የልቤን” የተሰኘ አልበም ማድረሱ አይዘነጋም አሁን ደሞ ነሃ…

Share to...

Facebook
Telegram
WhatsApp
Twitter
Email
Print
ልጅ ተሙኤል

ልጅ ተሙኤል

ጋዜጠኛ እና የሙዚቃ ባለሞያ ተመስገን ኡካሬ እባላለሁ ኢካሽ የጋዜጠኝነት ማሰልጠኛ ማዕከል ተምሬ ተመርቄአለሁ ፡፡ እናም አሁን በአራዳ fm 95.1ላይ የኔቫይብ አባል የሙዚቃ አዘጋጅ ነኝ የኔ ጊዜ የሚል ፕሮግማም ፡፡ በሙዚቃ ውስጥ ዜማ ግጥም ፅፋለሁ የሙዚቃ መሳርያም እጫወታለሁ አሁን ላይ ሲደርታ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነኝ ፡፡
ልጅ ተሙኤል

ልጅ ተሙኤል

ጋዜጠኛ እና የሙዚቃ ባለሞያ ተመስገን ኡካሬ እባላለሁ ኢካሽ የጋዜጠኝነት ማሰልጠኛ ማዕከል ተምሬ ተመርቄአለሁ ፡፡ እናም አሁን በአራዳ fm 95.1ላይ የኔቫይብ አባል የሙዚቃ አዘጋጅ ነኝ የኔ ጊዜ የሚል ፕሮግማም ፡፡ በሙዚቃ ውስጥ ዜማ ግጥም ፅፋለሁ የሙዚቃ መሳርያም እጫወታለሁ አሁን ላይ ሲደርታ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነኝ ፡፡

Any Thought?

Be part of the Community! Comment, connect, spread some joy and let the fun begin!

YOU MAY ALSO LIKE