ተወዳጁ የማስታወቅያ ባለሞያ ነፃነት ወርቅነህ ደህና መሆኑን ያስተላለፈው መልዕክት እንደ ሚከተለው ፅፏል፡፡ …

Reading Time: < 1 minute
*
ተወዳጁ የማስታወቅያ ባለሞያ ነፃነት ወርቅነህ ደህና መሆኑን ያስተላለፈው መልዕክት እንደ ሚከተለው ፅፏል፡፡

“ለሁላችሁም መልካም የጤና ምኞት አመሰግናለሁ የሰው ሁሉ ክብር አይጉደልባችሁ ። ወሬውን አንዳንዶች አጋነውታል እንደውም አንዱ ትራንፕን የጨረፈው ጥይት ነጺንም ጨርፎታል አሉ አለኝ እንዲህ የሚመኝ አይጥፋ ። ሌላው ደሞ ልጅ ሆኜ ዑራኤል መቃብር ሲቆፍር የማውቀው ደውሎ ላንተ ግንባር ቦታ አለኝ ብሎ ዘመደ ብዙ መሆኔን አሳውቆኛል ። በጣም ደህና ነኝ በቅርብ ቀን እመለሳለሁ ።”

የማይነበብ ፊርማ
ነጻነት ወርቅነህ

yenevibe.com
146310cookie-checkተወዳጁ የማስታወቅያ ባለሞያ ነፃነት ወርቅነህ ደህና መሆኑን ያስተላለፈው መልዕክት እንደ ሚከተለው ፅፏል፡፡ …

Share to...

Facebook
Telegram
WhatsApp
Twitter
Email
Print
ልጅ ተሙኤል

ልጅ ተሙኤል

ጋዜጠኛ እና የሙዚቃ ባለሞያ ተመስገን ኡካሬ እባላለሁ ኢካሽ የጋዜጠኝነት ማሰልጠኛ ማዕከል ተምሬ ተመርቄአለሁ ፡፡ እናም አሁን በአራዳ fm 95.1ላይ የኔቫይብ አባል የሙዚቃ አዘጋጅ ነኝ የኔ ጊዜ የሚል ፕሮግማም ፡፡ በሙዚቃ ውስጥ ዜማ ግጥም ፅፋለሁ የሙዚቃ መሳርያም እጫወታለሁ አሁን ላይ ሲደርታ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነኝ ፡፡
ልጅ ተሙኤል

ልጅ ተሙኤል

ጋዜጠኛ እና የሙዚቃ ባለሞያ ተመስገን ኡካሬ እባላለሁ ኢካሽ የጋዜጠኝነት ማሰልጠኛ ማዕከል ተምሬ ተመርቄአለሁ ፡፡ እናም አሁን በአራዳ fm 95.1ላይ የኔቫይብ አባል የሙዚቃ አዘጋጅ ነኝ የኔ ጊዜ የሚል ፕሮግማም ፡፡ በሙዚቃ ውስጥ ዜማ ግጥም ፅፋለሁ የሙዚቃ መሳርያም እጫወታለሁ አሁን ላይ ሲደርታ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነኝ ፡፡

Any Thought?

Be part of the Community! Comment, connect, spread some joy and let the fun begin!

YOU MAY ALSO LIKE