ድምፃችሁና ይፈለጋል!
በቅርቡ በሚከናወነው ኮራ አዋርድ በባህላዊ ሙዚቃ ዘርፍ ከተለዩት የመጨረሻ ሁለት ተወዳዳሪዎች አንዱ ድምፃዊ አስቻለው ፈጠነ ሆኗል። ለዚህ ደሞ የናንተ የሀገሩ ልጆች ድምፅ ትልቅ አስተዋጽኦ አድርጓል። ውድድሩን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ በአሸናፊነት ለመቋጨት የሽልማት ድርጅቱ ይፋ ባደረገው መሠረት የመጨረሻ ዙር ትንቅንቁ ዛሬ ተጀምሯል። ያገር ልጆች ሁሉ አሁንም ድምፃችሁና ጽናታችሁ ይፈለጋል!
yenevibe.com ጎብኙን
በቅርቡ በሚከናወነው ኮራ አዋርድ በባህላዊ ሙዚቃ ዘርፍ ከተለዩት የመጨረሻ ሁለት ተወዳዳሪዎች አንዱ ድምፃዊ አስቻለው ፈጠነ ሆኗል። ለዚህ ደሞ የናንተ የሀገሩ ልጆች ድምፅ ትልቅ አስተዋጽኦ አድርጓል። ውድድሩን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ በአሸናፊነት ለመቋጨት የሽልማት ድርጅቱ ይፋ ባደረገው መሠረት የመጨረሻ ዙር ትንቅንቁ ዛሬ ተጀምሯል። ያገር ልጆች ሁሉ አሁንም ድምፃችሁና ጽናታችሁ ይፈለጋል!
yenevibe.com ጎብኙን