ድምፃችሁና ይፈለጋል! በቅርቡ በሚከናወነው ኮራ አዋርድ በባህላዊ ሙዚቃ ዘርፍ ከተለዩት የመጨረሻ ሁለት ተወዳ…

Reading Time: < 1 minute
*
ድምፃችሁና ይፈለጋል!

በቅርቡ በሚከናወነው ኮራ አዋርድ በባህላዊ ሙዚቃ ዘርፍ ከተለዩት የመጨረሻ ሁለት ተወዳዳሪዎች አንዱ ድምፃዊ አስቻለው ፈጠነ ሆኗል። ለዚህ ደሞ የናንተ የሀገሩ ልጆች ድምፅ ትልቅ አስተዋጽኦ አድርጓል። ውድድሩን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ በአሸናፊነት ለመቋጨት የሽልማት ድርጅቱ ይፋ ባደረገው መሠረት የመጨረሻ ዙር ትንቅንቁ ዛሬ ተጀምሯል። ያገር ልጆች ሁሉ አሁንም ድምፃችሁና ጽናታችሁ ይፈለጋል!

yenevibe.com ጎብኙን
143820cookie-checkድምፃችሁና ይፈለጋል! በቅርቡ በሚከናወነው ኮራ አዋርድ በባህላዊ ሙዚቃ ዘርፍ ከተለዩት የመጨረሻ ሁለት ተወዳ…

Share to...

Facebook
Telegram
WhatsApp
Twitter
Email
Print
ልጅ ተሙኤል

ልጅ ተሙኤል

ጋዜጠኛ እና የሙዚቃ ባለሞያ ተመስገን ኡካሬ እባላለሁ ኢካሽ የጋዜጠኝነት ማሰልጠኛ ማዕከል ተምሬ ተመርቄአለሁ ፡፡ እናም አሁን በአራዳ fm 95.1ላይ የኔቫይብ አባል የሙዚቃ አዘጋጅ ነኝ የኔ ጊዜ የሚል ፕሮግማም ፡፡ በሙዚቃ ውስጥ ዜማ ግጥም ፅፋለሁ የሙዚቃ መሳርያም እጫወታለሁ አሁን ላይ ሲደርታ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነኝ ፡፡
ልጅ ተሙኤል

ልጅ ተሙኤል

ጋዜጠኛ እና የሙዚቃ ባለሞያ ተመስገን ኡካሬ እባላለሁ ኢካሽ የጋዜጠኝነት ማሰልጠኛ ማዕከል ተምሬ ተመርቄአለሁ ፡፡ እናም አሁን በአራዳ fm 95.1ላይ የኔቫይብ አባል የሙዚቃ አዘጋጅ ነኝ የኔ ጊዜ የሚል ፕሮግማም ፡፡ በሙዚቃ ውስጥ ዜማ ግጥም ፅፋለሁ የሙዚቃ መሳርያም እጫወታለሁ አሁን ላይ ሲደርታ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነኝ ፡፡

Any Thought?

Be part of the Community! Comment, connect, spread some joy and let the fun begin!

YOU MAY ALSO LIKE