የግጥም ዜማ ደራሲ እና ፕሮዲውሰር አለማየሁ ደመቀ ሊመሰገን ቀን ተቆረጠበት፡፡
“ዮቶር ድግስ” ልዩ የሙዚቃ ኮንሰርት ሊካሄድ እንደሆነ ተገለፀ
“ዮቶር ድግስ “የተሰኘ ልዩ የሙዚቃ ኮንሰርት ሰኔ 15/2016 ቅዳሜ ከምሽቱ 12 ሰአት ጀምሮ ሊካሄድ እንደሆነ አዘጋጆቹ ዛሬ ሰኔ 10/2016 በማርየት ሆቴል በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል።
የኮንሰርቱ አላማ ከ1991 ዓ.ም ጀምሮ ከ20 በላይ የሆኑ የሙዚቃ ሥራዎችን፣ለ15 ጊዜያት ያህል ተደጋግሞ የታተመውን “ዮቶር 1,ኮብላዩ ” ካሕን እና በቅርቡ ለንባብ ያበቃውን “ዮቶር 2,ቶ” ለሥነጽሁፍ አፍቃሪያን ያበረከተውን ላለፉት 25 አመታት በሙያው ፣በክህሎቱ እና በተሰጥኦው አገር እና ወገንን ሲያገለግል የቆየው ደራሲ፣የግጥምና ዜማ ደራሲ፣ፕሮዲዩሰር እና ድምፃዊ ዓለማየሁ ደመቀን የሚከበርበትና ሁለተኛ መፅሐፉን “ዮቶር 2:ቶ”ን የሚመረቅበት ቀን እንደሆነ አዘጋጆቹ ገልፀዋል ። የኮንሰርቱ መግቢያ ዋጋ=2999.00 ብር
@biggrs @yenevibe
“ዮቶር ድግስ” ልዩ የሙዚቃ ኮንሰርት ሊካሄድ እንደሆነ ተገለፀ
“ዮቶር ድግስ “የተሰኘ ልዩ የሙዚቃ ኮንሰርት ሰኔ 15/2016 ቅዳሜ ከምሽቱ 12 ሰአት ጀምሮ ሊካሄድ እንደሆነ አዘጋጆቹ ዛሬ ሰኔ 10/2016 በማርየት ሆቴል በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል።
የኮንሰርቱ አላማ ከ1991 ዓ.ም ጀምሮ ከ20 በላይ የሆኑ የሙዚቃ ሥራዎችን፣ለ15 ጊዜያት ያህል ተደጋግሞ የታተመውን “ዮቶር 1,ኮብላዩ ” ካሕን እና በቅርቡ ለንባብ ያበቃውን “ዮቶር 2,ቶ” ለሥነጽሁፍ አፍቃሪያን ያበረከተውን ላለፉት 25 አመታት በሙያው ፣በክህሎቱ እና በተሰጥኦው አገር እና ወገንን ሲያገለግል የቆየው ደራሲ፣የግጥምና ዜማ ደራሲ፣ፕሮዲዩሰር እና ድምፃዊ ዓለማየሁ ደመቀን የሚከበርበትና ሁለተኛ መፅሐፉን “ዮቶር 2:ቶ”ን የሚመረቅበት ቀን እንደሆነ አዘጋጆቹ ገልፀዋል ። የኮንሰርቱ መግቢያ ዋጋ=2999.00 ብር
@biggrs @yenevibe