”በገዛ ፍቃዴ EBSን ለቅቂያለሁ” ጋዜጠኛ ታሪኩ ዘውዱ ከዘጠኝ ወር የስራ ላይ ቆይታ በኃላ በገዛ ፍቃዴ …

Reading Time: < 1 minute
*
”በገዛ ፍቃዴ EBSን ለቅቂያለሁ”

ጋዜጠኛ ታሪኩ ዘውዱ ከዘጠኝ ወር የስራ ላይ ቆይታ በኃላ በገዛ ፍቃዴ ጣቢያውን ለመልቀቅ ተገድጃለሁ ያለው ታሪኩ “ትዝብቴን እና ቆይታዬን ከራሴ ጋር ተማክሬ የማካፍላችሁ ይሆናል። ስታበረታቱኝ ለነበራችሁ ለማውቃችሁም ሆነ ለማላውቃችሁ በሙሉ ከልብ የመነጨ ምስጋናዬ ይድረሳችሁ!” በማለት ከጣቢያ በራሱ ፍቃድ መልቀቁን አስታውቋል።

via – FastMereja.com
140510cookie-check”በገዛ ፍቃዴ EBSን ለቅቂያለሁ” ጋዜጠኛ ታሪኩ ዘውዱ ከዘጠኝ ወር የስራ ላይ ቆይታ በኃላ በገዛ ፍቃዴ …

Share to...

Facebook
Telegram
WhatsApp
Twitter
Email
Print
ልጅ ተሙኤል

ልጅ ተሙኤል

ጋዜጠኛ እና የሙዚቃ ባለሞያ ተመስገን ኡካሬ እባላለሁ ኢካሽ የጋዜጠኝነት ማሰልጠኛ ማዕከል ተምሬ ተመርቄአለሁ ፡፡ እናም አሁን በአራዳ fm 95.1ላይ የኔቫይብ አባል የሙዚቃ አዘጋጅ ነኝ የኔ ጊዜ የሚል ፕሮግማም ፡፡ በሙዚቃ ውስጥ ዜማ ግጥም ፅፋለሁ የሙዚቃ መሳርያም እጫወታለሁ አሁን ላይ ሲደርታ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነኝ ፡፡
ልጅ ተሙኤል

ልጅ ተሙኤል

ጋዜጠኛ እና የሙዚቃ ባለሞያ ተመስገን ኡካሬ እባላለሁ ኢካሽ የጋዜጠኝነት ማሰልጠኛ ማዕከል ተምሬ ተመርቄአለሁ ፡፡ እናም አሁን በአራዳ fm 95.1ላይ የኔቫይብ አባል የሙዚቃ አዘጋጅ ነኝ የኔ ጊዜ የሚል ፕሮግማም ፡፡ በሙዚቃ ውስጥ ዜማ ግጥም ፅፋለሁ የሙዚቃ መሳርያም እጫወታለሁ አሁን ላይ ሲደርታ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነኝ ፡፡

Any Thought?

Be part of the Community! Comment, connect, spread some joy and let the fun begin!

YOU MAY ALSO LIKE