“ነገረ መፅሀፍት
በዚህ ሳምንት ቅዳሜ ግንቦት 16 የነገረ መፅሀፍት እንግዳ ደራሲ ታገል ሰይፉ ሲሆን “ዝንቡላ እና ካሮት” በተሰኘ መፅሀፉ ላይ ጳውሎስ ሆስፒታል አካባቢ በሚገኘው በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ከ ቀኑ 8:00 እስከ 11:30 ድረስ ውይይት ይካሄዳል የእለቱ አወያይ ዶክተር እንዳለጌታ ከበደ ነው።
Fiction

በዚህ ሳምንት ቅዳሜ ግንቦት 16 የነገረ መፅሀፍት እንግዳ ደራሲ ታገል ሰይፉ ሲሆን “ዝንቡላ እና ካሮት” በተሰኘ መፅሀፉ ላይ ጳውሎስ ሆስፒታል አካባቢ በሚገኘው በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ከ ቀኑ 8:00 እስከ 11:30 ድረስ ውይይት ይካሄዳል የእለቱ አወያይ ዶክተር እንዳለጌታ ከበደ ነው።
Fiction












