ሀያ አራተኛ(24ኛ) ምሽት ከሮፍናን ኑሪ ጋር…

Reading Time: < 1 minute
ሀያ አራተኛ(24ኛ) ምሽት ከሮፍናን ኑሪ ጋር



በርታ እንግዶች እየጋበዘ የሚገኘው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ባህል ማዕከል  የኪነ-ጥበብ መርዐ ግብር እንደ ከዚህ ቀደምቱ ሁሉ ሀያ አራተኛ ምሽቱን  ተወዳጁን ድምፃዊ የግጥም ዜማ ደራሲ ፕሮዲውሰር ሮፍናን ኑሪ ጋር ዕረቡ ግንቦት 14 ቀን 2016 ዓ.ም ያካሂዳል።

እውቁ ድምፃዊ ሮፍናን ኑሪ በአጠቃላይ አራት አልበም ለህዝብ ያደረሰ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፈው በመጀመርያ አልበሙ (ነፀብራቅ) የተሰኘ አልበሙ በመቀጠል ስድስት ከዛም ዘጠኝ አጠቃላይ ዘጠኝ በሚል አልበም ውስጥ ወደ ሁለት አልበሞችን ለቋል፡፡



ከቀኑ በ 11: 30 ጀምሮ ተሰናድተው ይጠብቃችኃል

(ሮፋናን ኑሪ)
136670cookie-checkሀያ አራተኛ(24ኛ) ምሽት ከሮፍናን ኑሪ ጋር…

Share to...

Facebook
Telegram
WhatsApp
Twitter
Email
Print
ልጅ ተሙኤል

ልጅ ተሙኤል

ጋዜጠኛ እና የሙዚቃ ባለሞያ ተመስገን ኡካሬ እባላለሁ ኢካሽ የጋዜጠኝነት ማሰልጠኛ ማዕከል ተምሬ ተመርቄአለሁ ፡፡ እናም አሁን በአራዳ fm 95.1ላይ የኔቫይብ አባል የሙዚቃ አዘጋጅ ነኝ የኔ ጊዜ የሚል ፕሮግማም ፡፡ በሙዚቃ ውስጥ ዜማ ግጥም ፅፋለሁ የሙዚቃ መሳርያም እጫወታለሁ አሁን ላይ ሲደርታ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነኝ ፡፡
ልጅ ተሙኤል

ልጅ ተሙኤል

ጋዜጠኛ እና የሙዚቃ ባለሞያ ተመስገን ኡካሬ እባላለሁ ኢካሽ የጋዜጠኝነት ማሰልጠኛ ማዕከል ተምሬ ተመርቄአለሁ ፡፡ እናም አሁን በአራዳ fm 95.1ላይ የኔቫይብ አባል የሙዚቃ አዘጋጅ ነኝ የኔ ጊዜ የሚል ፕሮግማም ፡፡ በሙዚቃ ውስጥ ዜማ ግጥም ፅፋለሁ የሙዚቃ መሳርያም እጫወታለሁ አሁን ላይ ሲደርታ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነኝ ፡፡

Any Thought?

Be part of the Community! Comment, connect, spread some joy and let the fun begin!

YOU MAY ALSO LIKE