ገና ልጅ ሆኖ ያ ልጅነት የተሰኘውን ሙዚቃ የዘፈነው ብቸኛው ሰው ሙሉቀን መለሰ ድምፃዊ ፡ ሙሉቀን መለሰ ግጥ…

Reading Time: < 1 minute
ገና ልጅ ሆኖ ያ ልጅነት የተሰኘውን ሙዚቃ የዘፈነው ብቸኛው ሰው ሙሉቀን መለሰ

ድምፃዊ ፡ ሙሉቀን መለሰ
ግጥም እና ዜማ ፡ ጋሽ ተስፋዬ አበበ
ቅንብር ፡ ፖሊስ ኦርኬስትራ
ርዕስ፡ ያ ልጅነት ፡፡

ሙሉቀን መለሰ አጎቱ ቤት በአዲስ አበባ ኮልፎ ሲኖር በልጅነቱ ነበር ሙዚቃውን አለም የተቀላቀለው 16 አመቱ የመጀመርያ በምሽት ክለብ በፍብሪስ ሙሉንባ የአሰደገች አላምረው ቤት ከ ፈጣን ኦርኬስትራ ጋር ሲሰራ ብዙዎች ይደነቁበት ነበር ከተደነቁበት መካከል ፖሊስ ኦልኬስትራ ውስጥ የሚሰሩ ሻንበል መኮንን መርሻ ጋሽ ተስፋዬ አበበ(ፋዘር) አይተውት ወደ ራሳቸው ወስደው ቀላቀሉት ፡፡

ያ ልጅነትን በልጅነቱ ዘፈነ …

https://youtu.be/qzglIwa_s4Q?si=Yy4v7rXnV47jZyDn

Muluken Melesse – Ya ljinet

Description
96990cookie-checkገና ልጅ ሆኖ ያ ልጅነት የተሰኘውን ሙዚቃ የዘፈነው ብቸኛው ሰው ሙሉቀን መለሰ ድምፃዊ ፡ ሙሉቀን መለሰ ግጥ…

Share to...

Facebook
Telegram
WhatsApp
Twitter
Email
Print
ልጅ ተሙኤል

ልጅ ተሙኤል

ጋዜጠኛ እና የሙዚቃ ባለሞያ ተመስገን ኡካሬ እባላለሁ ኢካሽ የጋዜጠኝነት ማሰልጠኛ ማዕከል ተምሬ ተመርቄአለሁ ፡፡ እናም አሁን በአራዳ fm 95.1ላይ የኔቫይብ አባል የሙዚቃ አዘጋጅ ነኝ የኔ ጊዜ የሚል ፕሮግማም ፡፡ በሙዚቃ ውስጥ ዜማ ግጥም ፅፋለሁ የሙዚቃ መሳርያም እጫወታለሁ አሁን ላይ ሲደርታ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነኝ ፡፡
ልጅ ተሙኤል

ልጅ ተሙኤል

ጋዜጠኛ እና የሙዚቃ ባለሞያ ተመስገን ኡካሬ እባላለሁ ኢካሽ የጋዜጠኝነት ማሰልጠኛ ማዕከል ተምሬ ተመርቄአለሁ ፡፡ እናም አሁን በአራዳ fm 95.1ላይ የኔቫይብ አባል የሙዚቃ አዘጋጅ ነኝ የኔ ጊዜ የሚል ፕሮግማም ፡፡ በሙዚቃ ውስጥ ዜማ ግጥም ፅፋለሁ የሙዚቃ መሳርያም እጫወታለሁ አሁን ላይ ሲደርታ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ተማሪ ነኝ ፡፡

Any Thought?

Be part of the Community! Comment, connect, spread some joy and let the fun begin!

YOU MAY ALSO LIKE