ዳኞች የነገ የፋና ላምሮት ጉዟቸው ላይ በጥንቃቄ እንዲጓዙ መከሩ
https://telegra.ph/file/15b8c6049718c1b708a07.jpg
ፋና ላምሮት 17 ምዕራፍ የሁለተኛው ምድብ አምስት ተወዳዳሪዎችን በስምነተኛ ሳምንት ከዛየን ባንድ ጋር ሆነው የሙዚቃ ስራዎቻቸውን አቅርበዋል፡፡
*ምን አዲስ ነገር አለ…
-ዛየን ባንድ እንደ ተለመደው ወደ 10 የሚጠጉ ሙዚቃዎች ከ ተወዳዳሪዎች ጋር አቅርበዋል፡፡
– እስካሁን በተጓዝንባቸው ሳምንታቶች በዚህ ምዕራፍ አስር ሺህ ነጥብ ተሰቶ አልታወቀም ነበር በቅዳሜው እለት በስምንተኛ ሳምንት ለ አብርሀም ማርልኝ ሙሉ አስርሺህ ነጥብ፡( በወንድሙ ጅራ ሙዚቃ ውቢት) ውቢት ሙዚቃ ኦርጅራል የሙሉቀን መለሰ ተሰቶታል፡፡
– በቀጣይ ሳምንት የሁለቱ ምድብ ተወዳዳሪዎች በአንድ ሆነው አጠቃላይ ስምንት ሆነው ውድድራቸውን ያከናውናሉ፡፡
– አሁን ላይ ከ አስራ ስድስት ተወዳዳሪዎች ውድድሩ ሲጀምር ቆይተው ነበር በዚህም ስድስት ተወዳዳሪዎች እንስካሁንዋ ውድድር ተሰናብተዋል ወደ ዘጠኝ ተወዳዳሪዎች ፍልሚያውስጥ ይገኛሉ፡፡
– ተመልካቶች እንደ ተለመደው በቦታው በመገኘት ውድድሩን በቀጥታ ተከታትለዋል፡፡
* ዳኞች ከስልትም ከስሜትም ሐሳብ ሰተዋል፡፡
-የማይክ አጠቃቀም ፣ ዳናሚክስ ፣ የሙዚቃ አቀራረብ ፣ የሙዚቃ ስሜት መጠበቅ ፣ በራስ ድምፅ ማዜም እና በራስ የሙዚቃ መንገድ ማቅረብ ፣ አይደንቲቲ(ራስን መሆን) ፣ ፍሬዚንግ(የዜማ ሐረጋት) ፣ የዜማ ምርጫ ፣ የሙዚቃ ምርጫ ፣ የድምፅ ጉልበት ምጠና እና አጠቃቀም ፣ የራስ አቅም ፣ የሙዚቃ ሂደቱን ለውጡን ፣ key(ኪ )ምጠና፣ ውበት ቀናሽ የሆነ አቀራረብ ማስወገድ ፣ በራስ ቃና ማቅረብ ፣ሬንጅ ፣ ቫልዩ አድ (አዲስ ነገር ማቅረብ) ፣ በራስ መተማመን እና የመሳሰሉ አስተያየት ተሰቷል፡፡
* ዛየን ባንድ አስር ሙዚቃዎችን ከተወዳዳሪዎች ጋር ሆነው አቅርበዋል፡፡
ማዲንጎ አፈወርቅ ( አንቺ ቆንጆ) ፣ የወንድሙ ጅራ(ውቢት) ኦርጂናሉ ሙዚቃ የሙሉቀን መለሰ ፣ ሚሊክ ወስናቸው( ፍቅር በአስተርጓሚ)፣ ተፈራ ነጋሽ(ተመለሽ) ፣ ግርማ ተፈራ( ታድያለሁ) ፣ ጋሽ ጥላሁን ገሰሰ(ሸሙና) እና የመሳሰሉት በመድረኩ ቀርበዋል፡፡
* ዳኞች ለሕይወታችን ስንቅ ለተወዳዳሪዎች ብርታት ሰተዋል፡፡
-የሹምነሽ ታዬ:- የምንመርጠው ሙዚቃ ለድምፃችን ተስማሚ እና ለድምፃችን ከለር የሚሆነን መምረጥ አለብን፡፡
-አማኑኤል ይልማ:- በሙዚቃ ውስጥ ሁሌም ልምምድ ልምምድ ማድረግ አለብን ፡፡
– ብሩክ አሰፋ :- በፋና ላምሮት ቤት የትኛዋም ቅዳሜ የፍፃሜን ያህል ይቆጠራል፡፡
*ያለፉ ተወዳዳሪዎች እና የተሰናባቹን ሙሉ ነጥብ እንግለፅላችሁ፡፡
-አብርሀም ማርልኝ:- 59520 አጠቃላይ ነጥብ፡፡
-ሱራፌል ደረጄ-58956 አጠቃላይ ነጥብ፡፡
-ሄኖክ ዓለሙ-58867 አጠቃላይ ነጥብ ፡፡
-ጌታሁን ተረፈ-58805 አጠቃላይ ነጥብ፡፡
-ቢኒያም ዘውዱ -58163 አጠቃላይ ውጤት
ቢኒያም ዘውዱ”ማመስገን ምፈልጋቸው ሰዎች አሉ ቤተሰቦቼን ባለቤቴ ሄሮና እንደ ምታስቡት ባልሄድም ነገም እንቀጥላለን ብዬ አስባለሁ ዳኖችን የሞያ አጋሮቼ ሁሉንም አመሰግናለሁ” ፍና ላምሮት ከ 8000 ብር ጋር አብሮነቱን ገልፆ አሰናብቶታል፡፡
ዘጋቢ ተመስገን ኡካሬ የሐጌ ልጅ
ፋና ላምሮት yenevibe.com ጎብኙን እናመሰግናለን
https://telegra.ph/file/15b8c6049718c1b708a07.jpg
ፋና ላምሮት 17 ምዕራፍ የሁለተኛው ምድብ አምስት ተወዳዳሪዎችን በስምነተኛ ሳምንት ከዛየን ባንድ ጋር ሆነው የሙዚቃ ስራዎቻቸውን አቅርበዋል፡፡
*ምን አዲስ ነገር አለ…
-ዛየን ባንድ እንደ ተለመደው ወደ 10 የሚጠጉ ሙዚቃዎች ከ ተወዳዳሪዎች ጋር አቅርበዋል፡፡
– እስካሁን በተጓዝንባቸው ሳምንታቶች በዚህ ምዕራፍ አስር ሺህ ነጥብ ተሰቶ አልታወቀም ነበር በቅዳሜው እለት በስምንተኛ ሳምንት ለ አብርሀም ማርልኝ ሙሉ አስርሺህ ነጥብ፡( በወንድሙ ጅራ ሙዚቃ ውቢት) ውቢት ሙዚቃ ኦርጅራል የሙሉቀን መለሰ ተሰቶታል፡፡
– በቀጣይ ሳምንት የሁለቱ ምድብ ተወዳዳሪዎች በአንድ ሆነው አጠቃላይ ስምንት ሆነው ውድድራቸውን ያከናውናሉ፡፡
– አሁን ላይ ከ አስራ ስድስት ተወዳዳሪዎች ውድድሩ ሲጀምር ቆይተው ነበር በዚህም ስድስት ተወዳዳሪዎች እንስካሁንዋ ውድድር ተሰናብተዋል ወደ ዘጠኝ ተወዳዳሪዎች ፍልሚያውስጥ ይገኛሉ፡፡
– ተመልካቶች እንደ ተለመደው በቦታው በመገኘት ውድድሩን በቀጥታ ተከታትለዋል፡፡
* ዳኞች ከስልትም ከስሜትም ሐሳብ ሰተዋል፡፡
-የማይክ አጠቃቀም ፣ ዳናሚክስ ፣ የሙዚቃ አቀራረብ ፣ የሙዚቃ ስሜት መጠበቅ ፣ በራስ ድምፅ ማዜም እና በራስ የሙዚቃ መንገድ ማቅረብ ፣ አይደንቲቲ(ራስን መሆን) ፣ ፍሬዚንግ(የዜማ ሐረጋት) ፣ የዜማ ምርጫ ፣ የሙዚቃ ምርጫ ፣ የድምፅ ጉልበት ምጠና እና አጠቃቀም ፣ የራስ አቅም ፣ የሙዚቃ ሂደቱን ለውጡን ፣ key(ኪ )ምጠና፣ ውበት ቀናሽ የሆነ አቀራረብ ማስወገድ ፣ በራስ ቃና ማቅረብ ፣ሬንጅ ፣ ቫልዩ አድ (አዲስ ነገር ማቅረብ) ፣ በራስ መተማመን እና የመሳሰሉ አስተያየት ተሰቷል፡፡
* ዛየን ባንድ አስር ሙዚቃዎችን ከተወዳዳሪዎች ጋር ሆነው አቅርበዋል፡፡
ማዲንጎ አፈወርቅ ( አንቺ ቆንጆ) ፣ የወንድሙ ጅራ(ውቢት) ኦርጂናሉ ሙዚቃ የሙሉቀን መለሰ ፣ ሚሊክ ወስናቸው( ፍቅር በአስተርጓሚ)፣ ተፈራ ነጋሽ(ተመለሽ) ፣ ግርማ ተፈራ( ታድያለሁ) ፣ ጋሽ ጥላሁን ገሰሰ(ሸሙና) እና የመሳሰሉት በመድረኩ ቀርበዋል፡፡
* ዳኞች ለሕይወታችን ስንቅ ለተወዳዳሪዎች ብርታት ሰተዋል፡፡
-የሹምነሽ ታዬ:- የምንመርጠው ሙዚቃ ለድምፃችን ተስማሚ እና ለድምፃችን ከለር የሚሆነን መምረጥ አለብን፡፡
-አማኑኤል ይልማ:- በሙዚቃ ውስጥ ሁሌም ልምምድ ልምምድ ማድረግ አለብን ፡፡
– ብሩክ አሰፋ :- በፋና ላምሮት ቤት የትኛዋም ቅዳሜ የፍፃሜን ያህል ይቆጠራል፡፡
*ያለፉ ተወዳዳሪዎች እና የተሰናባቹን ሙሉ ነጥብ እንግለፅላችሁ፡፡
-አብርሀም ማርልኝ:- 59520 አጠቃላይ ነጥብ፡፡
-ሱራፌል ደረጄ-58956 አጠቃላይ ነጥብ፡፡
-ሄኖክ ዓለሙ-58867 አጠቃላይ ነጥብ ፡፡
-ጌታሁን ተረፈ-58805 አጠቃላይ ነጥብ፡፡
-ቢኒያም ዘውዱ -58163 አጠቃላይ ውጤት
ቢኒያም ዘውዱ”ማመስገን ምፈልጋቸው ሰዎች አሉ ቤተሰቦቼን ባለቤቴ ሄሮና እንደ ምታስቡት ባልሄድም ነገም እንቀጥላለን ብዬ አስባለሁ ዳኖችን የሞያ አጋሮቼ ሁሉንም አመሰግናለሁ” ፍና ላምሮት ከ 8000 ብር ጋር አብሮነቱን ገልፆ አሰናብቶታል፡፡
ዘጋቢ ተመስገን ኡካሬ የሐጌ ልጅ
ፋና ላምሮት yenevibe.com ጎብኙን እናመሰግናለን